News Feed From Ethiopia.

የአንድነት ማፅኛ ረቂቅ ሰነድ ለዉይይት ቀረበ
የአንድነት ማፅኛ ረቂቅ ሰነድ ለዉይይት ቀረበ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለውጥ የጋራ ኮሚቴ ዛሬ በሙሀረም 1 ቀን 1440 ዓመተ ሂጅራ (መስከረም አንድ፣ 2011) በአሁኑ ሰዓት በኮሚቴ...

በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለውጥ የጋራ ኮሚቴ አስተባባሪነት የተዘጋጀ የኡለማዎች የስምምነት ሰነድ
በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለውጥ የጋራ ኮሚቴ አስተባባሪነት የተዘጋጀ የኡለማዎች የስምምነት ሰነድ (ለተጨማሪ ውይይት የቀረበ) ******************************ክፍል ሁለት(የቀጠለ)I. ለሊቃውንቱ (ለዓሊሞች) ስምምነት...

ጠ/ሚር ዐቢይ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለዉጥ የጋራ ኮሚቴ ጋር ታሕሳስ 4, 2011 ተወያዩ።
ጠ/ሚር ዐቢይ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለዉጥ የጋራ ኮሚቴ ጋር ታሕሳስ 4, 2011 ተወያዩ። ውይይቱም በዋናነት የኮሚቴውን የ5 ወራት የግጭት አፈታት እንቅስቃሴዎችና የተገኙ ውጤቶችን ገምግሟል። ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ እስካሁን የተ...

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለውጥ የጋራ ኮሚቴ ታህሳስ 3/2011 ከሰላም ሚኒስትሯ ከወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ጋር በሚኒስቴር መሥርያቤቱ ዉይይት አድርጓል።
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለውጥ የጋራ ኮሚቴ ታህሳስ 3/2011 ከሰላም ሚኒስትሯ ከወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ጋር በሚኒስቴር መሥርያቤቱ ዉይይት አድርጓል። በዉይይቱ የኮሚቴው አባላት የእስካሁኑን የሥራ ሂደታቸውንበመግለፅ የገጠሟቸውን ተ...

የሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ የልዑካን ቡድን የተቃጠሉትን መስጊዶች ጎበኘ
የሙስሊሞች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ የልዑካን ቡድን የተቃጠሉትን መስጊዶች ጎበኘ! ለአካባቢው ህዝብ አጋርነታቸውን ገልጸዋል! ከክልሉ ባለስልጣናት ጋር ተወያይተዋል! አርብ የካቲት 8/2011 ደቡብ ጎንደር/እስቴ****©ድምፃችን ይሰማ...

ቤተ አምልኮዎችን መጠበቅ የእውነተኛ መቻቻል ማሳያ ነው
ከኡስታዝ አቡበከር አህመድ የተላለፈ መልዕክት
ቤተ አምልኮዎችን መጠበቅ የእውነተኛ መቻቻል ማሳያ ነው
በደቡብ ጎንደር እስቴ በመስጂዶች ላይ የተወሰደውን የማቃጠል እርምጃ ሁሉም በጋራ ሊያወግዘውና ሊያስቆመው የሚገባ ህገወጥና ኢ-ሞራላ...

«ዝምታችንን አትፈታተኑት!»
ከህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
«ዝምታችንን አትፈታተኑት!»
ረቡዕ ጥር 22/2011 አዲስ አበባ/ኢትዮጵያ
ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ያለፈ በደል እያነሳን የምንቆዝምበት ዘመን ከተገባደደ ዓመታት ተቆጥረዋል።